
የጀርመኑ ቦርሺያ ዶርትመንድና የፈረንሳዩ ፓሪስ ሴንት ጀርሜይን በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታቸውን ዛሬ ምሽት ያካሂዳሉ፡፡
ጨዋታው ከምሽቱ 4 ሰዓት በዶርትመንድ ሜዳ ሲገናል ኤዱና ፓርከ የሚካሄድ ሲሆን÷ የመልሱ ጨዋታ ደግሞ በፓሪስ ፓርክ ደ ፕሪንስ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
ትናንት ባየርን ሙኒክ እና ሪያል ማድሪድ በአሊያንዝ አሬና ያደረጉት የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡
የባየርን ሙኒክን ግቦች ሌሮይ ሳኔ እና ሀሪ ኬን ሲያስቆጥሩ÷ የሪያል ማድሪድን ግቦች ደግሞ ቪኒሽየስ ጁኒየር ከመረብ አሳር
FBC
More Stories
ትዕግስት አሰፋ በዓለም አቀፉ የድንቃ ድንቅ መዝገብ እውቅና ተሰጣት
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ