
የጀርመኑ ቦርሺያ ዶርትመንድና የፈረንሳዩ ፓሪስ ሴንት ጀርሜይን በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታቸውን ዛሬ ምሽት ያካሂዳሉ፡፡
ጨዋታው ከምሽቱ 4 ሰዓት በዶርትመንድ ሜዳ ሲገናል ኤዱና ፓርከ የሚካሄድ ሲሆን÷ የመልሱ ጨዋታ ደግሞ በፓሪስ ፓርክ ደ ፕሪንስ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
ትናንት ባየርን ሙኒክ እና ሪያል ማድሪድ በአሊያንዝ አሬና ያደረጉት የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡
የባየርን ሙኒክን ግቦች ሌሮይ ሳኔ እና ሀሪ ኬን ሲያስቆጥሩ÷ የሪያል ማድሪድን ግቦች ደግሞ ቪኒሽየስ ጁኒየር ከመረብ አሳር
FBC
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ