በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
Woreda to World
በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!