በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
Woreda to World
በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ