ማሻ ፣ የመጋቢት 03 ፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም ) የበጎ አድራጎት ስራ ከሚሰሩ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ተቋማት አንዱ የሆነው ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በተያዘው የረመዷን ወር ለተቸገሩ ወገኖች ያውለው ዘንድ የ15 ሚሊዮን ብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በማዕከሉ በመገኘት ድጋፍ አድርጓል።
ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀን ከ4 ሺህ 800 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የምገባ አገልግሎት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መረጃ ያመለክታል።
ኢቢሲ
More Stories
ቴፒ የምርት ጥራት ምርመራና ሰርቲፊኬሽን ማዕከል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ ተገለፀ።
ከቡና ወጪ ንግድ ከ2 ነጥብ 24 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ቶን በላይ የቡና ምርት አግኝታለች