ማሻ ፣ የመጋቢት 03 ፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም ) የበጎ አድራጎት ስራ ከሚሰሩ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ተቋማት አንዱ የሆነው ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በተያዘው የረመዷን ወር ለተቸገሩ ወገኖች ያውለው ዘንድ የ15 ሚሊዮን ብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በማዕከሉ በመገኘት ድጋፍ አድርጓል።
ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀን ከ4 ሺህ 800 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የምገባ አገልግሎት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መረጃ ያመለክታል።
ኢቢሲ
More Stories
ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ53 ከአፍሪካ ሀገራት የተመረተ የቡና ምርት ወደ ገበያዋ እንዲገቡ ክፍት አደረገች
ዓመታዊ የወጪ ንግድ ያስገኘው ገቢ ጨምሯል ተባለ
አዲሱ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር