ይህ የፕሬዝዳንቱ ውሳኔ ይፋ የተደረገው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ከዓለም አቀፉ የጤና ተቋም እንድትወጣ የሚያደርግ ሂደት የሚያስጀምር ትዕዛዝ ከፈረሙ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ነው።
ሁለቱ መሪዎች ከዚህ ቀደም አንዳቸው ለሌላኛቸው ያላቸውን አድንቆት ገልጸው ነበር። ፕሬዝዳንት ሚሌይ የትራምፕን በድጋሚ መመረጥ “በታሪክ ትልቁ ፖለቲካዊ መመለስ” ሲሉ ገልጸው የነበረ ሲሆን፣ ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ሚሌይን “የእኔ ተወዳጅ ፕሬዝዳንት” ሲሉ ጠርተዋቸዋል።
#BBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።