የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት ለማቆም ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በድርድር ጠረጴዛ ላይ ለመቀመጥ ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል ።
ፕሬዝዳንቱ ከፒርስ ሞርጋን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲንን እንደ “ጠላት” እንደሚመለከቷቸው ገልጸው ነገር ግን “ለዩክሬን ህዝብ ሰላም የሚያመጣ ከሆነ ቀጥተኛ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ ነኝ” ብለዋል፡፡
በድርድሩ ላይ ከሁለቱ ፕሬዝዳንቶች ባለፈ አራት ታዛቢዎች እንዲሳተፉ እንደሚፈልጉ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ ማንነታቸውን በይፋ ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች