በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሠረት ከዛሬ ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ አንድ ወር የሚቆየው የነዳጅ ማሻሻያ:-
- ቤንዚን ————– 101.47 ብር በሊትር
- ነጭ ናፍጣ ———- 98.98 ብር በሊትር
- ኬሮሲን ————- 98.98 ብር በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ —— 109.56 ብር በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ ——- 108.30 ብር በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ ——– 105.97 ብር በሊትር መሆኑ ተገልጿል።
More Stories
ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ53 ከአፍሪካ ሀገራት የተመረተ የቡና ምርት ወደ ገበያዋ እንዲገቡ ክፍት አደረገች
ዓመታዊ የወጪ ንግድ ያስገኘው ገቢ ጨምሯል ተባለ
አዲሱ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር