ምክር ቤቱ አዋጆቹን ያጸደቀው 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ሲያካሂድ ነው።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና ባንክ ሥራ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጆችን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ አቅርቧል።
ምክር ቤቱም ቋሚ ኮሚቴው ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ አዋጆቹን አጽድቋል።
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ