በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር ሊቨርፑል ማንቺስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል።በአንፊልድ በተደረገው ጨዋታ ሞሃመድ ሳላህ እና ጋክፖ ለሊቨርፑል ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡በሊቨርፑል እና በማንቺስተር ሲቲ መካከል ያለው የነጥብ ልዩነት ወደ 11 ከፍ ብሏል። ሊቨርፑል ፕሪሚየር ሊጉን በ34 ነጥብ እየመራ ሲሆን አርሰናል ደግሞ በ25 ነጥብ ይከተላል። የአምናው ሻምፒዮን ሲቲ በ 23 ነጥብ 5ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
EBC
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!