የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢነንጅነር ነጋሽ ዋገሾ ቱሪዝም ከሀገሪቱ ኢኮኖሚ ያለዉን ድርሻ ለማሳደግ ባለፉት ጥቅት አመታት በተሰሩት ስራዎች መነቃቃት እየታዬ መሆኑን ገልፀዋል።ክልሉ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች ባለበት ቢሆንም እነዚህን ሀብቶች ለማስተዋወቅና ከዘርፍ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ችግር የጠቆሙት አቶ ፋንታሁን የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ የቱሪዝም ልማት ንቅናቄ በማካሄድ የዘርፉን ስብራት መጠገን እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዉ ተናግረዋል ።
በቸርነት አባተ
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።