የደቡብ ምዕራብ ኢትዮያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ “የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ለወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ መሳለጥ የሚዲያዎች ሚና ከፍተኛ ነዉ” በሚል መሪ ቃል ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካህዷል ። በመድረኩ የቢሮዉ ምክትል ሀላፊና የወሳኝ ኩነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሰለሞን ደነቀ እንደገለጹት በርካታ ፋይዳዎችን የያዘዉ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ላይ እንደ ክልል በትኩረት እየተሰራ ነዉም ተብሏል።በቀጣይ እያንዳንዱ ኩነቶች ሙሉ በሙሉ በሚመዘገቡበት አኳኋን ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዘላቂነት በትኩረት እንዲሠሩ አሳስበዋል።
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት እያንዳንዱ ባለድርሻ አካላት ሚናቸዉን በዘላቂነት እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።

More Stories
” የፕሬስ ነጻነት ቀን ስናከብር ዜጎች በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) መረጃ እንዳይጭበረበሩ ትክክለኛ መረጃ የሚያገኙበት እሳቤ የሚያጎላበት ቀን ሊሆን ይገባል፡፡”
አራተኛው ዙር የኢራን እና የአሜሪካ ድርድር ላልተወሰነ ጊዜ ተላለፈ
የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የስራ ኃላፊዎች የማሻ ቅርንጫፍ ጣቢያ የስራ አፈጻጸምን ተመለከቱ