ኢትዮጵያ የአማኝ ህዝቦች ሀገር ናት፡፡ ሁሉም ዜጋ ሊባል በሚችል ደረጃ ስለራሱ፣ ስለቤተሰቡ፣ ስለሀገሩ እና በቀጣዩ ዓለም ስላለው ዕጣ ፈንታ ወደ ፈጣሪው ይጸልያል፡፡ በየቤተ- ዕምነቱ ያለው ምዕመን ከፈጣሪው ጋር ያለውን ሕብረት ለማጠንከር በጾም፣ በስግደት እና በምጽዋት ይተጋል፡፡ የኃይማኖት አባቶች ቅዱሳን መጻሕፍትን እየገለጡ ለስጋም ለነፍስም የሚበጀውን የፈጣሪን ቃል ያስተምራሉ፡፡ ዝማሬው፣ ሕብረቱ፣ ስብከቱ፣ ተግሳጹ….ሁሉም በቦታው እንዳለ ነው፡፡ እጆች ለጸሎት ለመዘርጋት ሳይሰንፉ፣ ዓይኖች ለምሕረት ለማንባት ሳይደርቁ፣ ጆሮዎች ቃሉን ለማድመጥ ሳይሞሉ፣ እግሮች ለመንበርከክ ሳይዝሉ፤ ትውልዱ ከሥነ-ምግባር እሴቶች ገሸሽ እያለ የመምጣቱ ነገር ለብዙዎች ግራ ነው፡፡ ኢቢሲ ሳይበር የሥነ-ምግባር እና ግብረ-ገብ እሳቤዎችን አስመልክቶ የኃይማኖት መምህራንን አነጋግሯል፡፡
የሚያስተምር አባት፣ የሚሰማ ምዕመን
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።