ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀግብር የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አየለ አገሎ በገቲባ ቀበሌ በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል ።የተለያዩ የደን ዝሪያ ያላቸው ችግኞችን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች በወረዳው በሁሉም ቀበሌዎች በተለያዩ ተቋማት ህብረተሰቡ በነቂስ በመውጣት
በአንድራቻ ወረዳ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሀግብር በመካሄድ ላይ ነው
More Stories
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግስት ያደሩ በርካታ የልማት ጥያቄዎችን ከመፍታት ባሻገር አዳዲሶቹን ጀምሮ በማጠናቀቅ የሕዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ።