ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀግብር የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አየለ አገሎ በገቲባ ቀበሌ በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል ።የተለያዩ የደን ዝሪያ ያላቸው ችግኞችን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች በወረዳው በሁሉም ቀበሌዎች በተለያዩ ተቋማት ህብረተሰቡ በነቂስ በመውጣት
በአንድራቻ ወረዳ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሀግብር በመካሄድ ላይ ነው
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።