በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።