በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።