ወልቭስ ያቀረበው ቴክኖሎጂው በቀጣዩ የውድድር አመት ይታገድ ጥያቄ በ19 ክለቦች ተቃውሞ ውድቅ ተደርጓል
በቪዲዮ የታገዘ ዳኝነት (ቪኤአር) የእግርኳስን ተፈጥሯዊ ውበት እያደበዘዘ ነው የሚል ቅሬታ ይቀርብበታል
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች የ”ቪኤአር” ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ መዋሉ እንዲቀጥል ተስማሙ።
የሊጉ ክለቦች እያካሄዱት ባለው አመታዊ ጉባኤ ነው ቴክኖሎጆጂው በ2024/25 የውድድር አመትም ጥቅም ላይ እንዲውል የተስማሙት።
ወልቭስ ባለፈው ግንቦት ወር በቪዲዮ የታገዘ ዳኝነት (ቪኤአር) እንዲታገድ ባቀረበው ጥያቄ ዙሪያ ክለቦች ድምጽ እንዲሰጡ ተደርጎ 19ኙ (ከወልቭስ ውጭ ያሉት) ክለቦች ተቃውመውታል።
የወልቭስ ጥያቄ ተቀባይነት ኖሮት በቀጣዩ አመት ቴክኖሎጂው እንዲታገድ 14 ክለቦች ድጋፍ መስጠት ነበረባቸው።
Al-Ain
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ