በአውሮፓ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ፒኤስጂ አስቶን ቪላን 2 ለ 1 አሸንፏ። ኪቪቻ ካቫርስኬሊያ እና ዲዘር ዱዌ የፒኤስጂን ግቦች አስቆጥረዋል።
ማጆ ደግሞ የአስቶን ቪላን ግብ አስቆጥሯል። ኡናይ ኢምሪ የቀድሞ ክለባቸውን በገጠሙበት ጨዋታ አሁንም የሱፐር ካፕን ክብር ማሸነፍ አልቻሉም። ስፔናዊው ሰው የዩሮፓ ሊግ ዋንጫን 5 ጊዜ ቢያሳኩም ይሄኛውን ዋንጫ ግን ሊያገኙት አልቻሉም።
ከፒኤስጂ ጋር ሁለት ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ያነሱት ሉዊስ ኤነሪኬ ሱፐር ካፕንም በተከታታይ አንስተዋል።
More Stories
በወዳጅነት ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ እና አርሰናል በመለያ ምት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
ማንቼስተር ዩናይትድ የ18 ዓመቱን ክርስቲያኖ ሮናልዶን ያስፈረመበት ታሪካዊ አጋጣሚ
ፒኤስጂ የትኛውም ክለብ ያልስራውን ታሪክ መስራት ይችል ይሆን?