በወዳጅነት ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ እና አርሰናል በመለያ ምት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
ለማንቸስተር ዩናይትድ ጆሹዋ ዚርክዚ ሲያስቆጥር፣ ለሊድስ የኣቻነቷን ግብ ብሬንደን አሮንሰን ከመረብ አሳርፏል።
አሸናፊውን ለመለየት ጨዋታው ወደ መለያ ምት አምርቶ ማንቸስተር ዩናይትድ 5 ለ 4 ረቷል።
በሌላ የወዳጅነት ጨዋታ አርሰናል ኮሞ 1907ን ገጥሞ በተመሳሳይ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ጨዋታውን አጠናቅቋል።
ልዊስ ስኬሊ ለአርሰናል፣ ማርቲን ባቱሪና ደግሞ ለኮሞ ግቦቹን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው።
አሸናፊውን ለመለየት ጨዋታው ወደ መለያ ምት አምርቶ አርሰናል 4 ለ 3 አሸንፏል።
More Stories
ፒኤስጂ የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ሻምፒዮን ሆነ
ማንቼስተር ዩናይትድ የ18 ዓመቱን ክርስቲያኖ ሮናልዶን ያስፈረመበት ታሪካዊ አጋጣሚ
ፒኤስጂ የትኛውም ክለብ ያልስራውን ታሪክ መስራት ይችል ይሆን?