August 13, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

በወዳጅነት ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ እና አርሰናል በመለያ ምት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

በወዳጅነት ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ እና አርሰናል በመለያ ምት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

ለማንቸስተር ዩናይትድ ጆሹዋ ዚርክዚ ሲያስቆጥር፣ ለሊድስ የኣቻነቷን ግብ ብሬንደን አሮንሰን ከመረብ አሳርፏል።

አሸናፊውን ለመለየት ጨዋታው ወደ መለያ ምት አምርቶ ማንቸስተር ዩናይትድ 5 ለ 4 ረቷል።

በሌላ የወዳጅነት ጨዋታ አርሰናል ኮሞ 1907ን ገጥሞ በተመሳሳይ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ጨዋታውን አጠናቅቋል።

ልዊስ ስኬሊ ለአርሰናል፣ ማርቲን ባቱሪና ደግሞ ለኮሞ ግቦቹን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው።

አሸናፊውን ለመለየት ጨዋታው ወደ መለያ ምት አምርቶ አርሰናል 4 ለ 3 አሸንፏል።