August 10, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ህገ ወጥ የቡና ግብይት ቁጥጥርን ማጠናከር እንደሚገባ የካፋ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ ።

የምክር ቤቱ ዋና አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ አሚና ሀሰን የምክር ቤቱ 4ኛ ዙር 13ኛ ዓመት 27ኛ መደበኛ ጉባዔ በተካሄደበት ወቅት እንደተናገሩት ህገ-ወጥ የቡና ግብይት ቁጥጥርን ማጠናከር ያስፈልጋል።

እሼት ቡናን ጥራቱን ባልጠበቀ መልኩ ለገበያ አቅርቦ ለመሸጥ የሚደረገው እንቅስቃሴ ህገ-ወጥ በመሆኑ ጥብቅ ክትትል መደረግ እንዳለበትም አመላክተዋል።