ማሻ፤ መጋቢት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8)፦ ኢትዮጵያ የሀገራትን ዕጣ ፈንታ በሚወስነው የዲጂታል ዘመን ደጃፍ ላይ ትገኛለች ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገለጸ።
ጽህፈት ቤቱ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የትውልድ ርዕይ! በሚል ርዕስ ባወጣው መልዕክት ኢትዮጵያ የሀገራትን ዕጣ ፈንታ በሚወስነው የዲጂታል ዘመን ደጃፍ ላይ ትገኛለች ብሏል።
የኢትዮጵያ ዲጂታል 2030 ብሔራዊ ምላሻችን፤ በራስ በመተማመን፣ በፈጠራ እና በታላቅ ዓላማ ተንቀሳቅሰን ያሳየነው ቁርጠኝነትና የማድረግ አቅም ነው ሲልም አስታውቋል።
More Stories
የእስያ አገራት ነዳጅ ለመቆጠብ የሥራ ቀናትን ከመቀነስ አንስቶ የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው
በክልሉ የብሔረሰቦችን ባህል፣ ቋንቋ እና የጋራ ዕሴቶች እንዲጎለብቱ በማድረግ የጋራ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።
በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ሀይል በደቡብ ምዕራብ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት የማሻ አገልግሎት ማዕከል ከከተማው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ።