ማሻ፣ ታህሳስ 20/2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) ብሪታኒያዊው አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ የመኪና አደጋ ደርሶበታል፡፡
የቀድሞ የከባድ ሚዛን የዓለም ሻምፒዮን ቦክሰኛ አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ ባጋጠመው የመኪና አደጋ መቁሰሉ ነው የተገለጸው፡፡
የ36 ዓመቱ ጆሹዋ በማኩን በሚገኘው ሌጎስ-ኢባዳን የፍጥነት መንገድ ላይ በመኪና እየተጓዘ ሳለ ከቆመ መኪና ጋር በመጋጨቱ ጉዳት እንደደረሰበት ተመላክቷል።
በአደጋው የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገልጿል።
More Stories
ኢትዮጵያ እየመረጠች ናት
ቆሻሻን ወደ ድንቅ ጥበብ የሚቀይረውና በግዙፍ ፍጥረታቱ ዓለምን ያስደነቀው አስገራሚው አርቲስት
የዓለማችን እጅግ አስገራሚ ሠርጎች