ማሻ፣ ታህሳስ 20/2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) ብሪታኒያዊው አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ የመኪና አደጋ ደርሶበታል፡፡
የቀድሞ የከባድ ሚዛን የዓለም ሻምፒዮን ቦክሰኛ አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ ባጋጠመው የመኪና አደጋ መቁሰሉ ነው የተገለጸው፡፡
የ36 ዓመቱ ጆሹዋ በማኩን በሚገኘው ሌጎስ-ኢባዳን የፍጥነት መንገድ ላይ በመኪና እየተጓዘ ሳለ ከቆመ መኪና ጋር በመጋጨቱ ጉዳት እንደደረሰበት ተመላክቷል።
በአደጋው የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገልጿል።
More Stories
የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ
700 ሱቆችን በአንድ ጣራ ስር የያዘው የዓለማችን ግዙፉ የገበያ ማዕከል
ዓለምን ያስደመመው ኢትዮጵያዊ ዲዛይነር