በሀገርቱ የሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎችን አስመረቁ
ሚዛን -ቴፒ ፣ ቦንጋ፣ አርሲ ፣ ወራቤ፣ ሐረማያ፣ ባህርዳር ፣ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ፣ደብረማርቆስ፣ አርባምንጭ፣አዲግራት፣ ጂንካ እና አሶሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል ።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በመደበኛ፣ በሳምንቱ መጨረሻ እና በማታ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ/ም በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት በቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎችን ማስመረቃቸውን በተለያዩ የሚዲያ መረጃዎች ያመለክታሉ ።
በምረቃው መርሃግብር የክብር እንግዶች፤ የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ ሰኔት አባላት፤ የሀገር ሽማግሌዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ዘገባዉ የክልል መንግስት ኮምንኬሽን ነዉ
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች