የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የባህልና ቱሪዝም ኤግዚቢሽን እና ፌስቲቫል በአርባ ምንጭ ከተማ በይፋ ከፍተዋል። 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዋዜማ በአርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል። የበዓሉ አካል የሆነው 32 ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የየራሳቸው ቅርስ እና ባህላዊ ቁሶችን የሚያስጎበኙበት ባህላዊ ፌስቲቫል ዛሬ ተጀምሯል፡፡ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በተለያዩ ስያሜዎች የሚከበር ሲሆን ህዳር 26 የደቡብ ኢትዮጵያ ቀን በመባል ይከበራል፡፡
EBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።