የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የባህልና ቱሪዝም ኤግዚቢሽን እና ፌስቲቫል በአርባ ምንጭ ከተማ በይፋ ከፍተዋል። 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዋዜማ በአርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል። የበዓሉ አካል የሆነው 32 ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የየራሳቸው ቅርስ እና ባህላዊ ቁሶችን የሚያስጎበኙበት ባህላዊ ፌስቲቫል ዛሬ ተጀምሯል፡፡ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በተለያዩ ስያሜዎች የሚከበር ሲሆን ህዳር 26 የደቡብ ኢትዮጵያ ቀን በመባል ይከበራል፡፡
EBC
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች