የከተማ ልማት ለማረጋገጥና የአቅርቦትና ፍላጎት መመጣጠን በማህበራዊና በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ለተለያዩ አገልግሎቶች ሚቹ የሆነ ከተማ መፍጠር ያስፈልጋል ተብለዋል።የከተማ መዋቅራዊ ፕላን ከሁሉ አስቀድሞ እጅጉን አስፈላጊ መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የከተሞች ፕላን ኢኒስቲትዩት ላነርር እና የቴፒ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ፕሮጀት አስተባባሪ አቶ ታከለ ጉበላ ገልጸዋል። የከተማዋን ስትራቴጂካዊ ፕላን ወደ መዋቅራዊ ፕላን ወይም የከተማውን የቆዳ ስፋት ከነበረበት 2 ሺ 5 መቶ ሄክታር ወደ 6ሺ5 መቶ 60 ሄክታር በማሳደግ የነበረዉን ፕላን መከለስና የተለያዩ ተግባራት በጥልቀት እየተከናወነ አብዛኛዉ ስራ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል ብለዋል ።
ዘጋቢ ጌትነት ገረመዉ
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።