ኢትዮጵያ በፓኪስታን ካይበር ፓክቱንክዋ በተባለው ግዛት የደረሰውን የሽብር ጥቃት አውግዛለች። ጥቃቱ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደርን ጨምሮ በርካታ ዲፕሎማቶችን የያዘ ተሽከርካሪ ላይ መፈጸሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ኢትዮጵያ ዲፕሎማቶቹን ሲያጅብ በነበረው የፖሊስ ኦፊሰር ህልፈት ለቤተሰቦች፣ ለፓኪስታን ሕዝብና መንግስት መጽናናትን እንደምትመኝም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
EBC
Woreda to World
ኢትዮጵያ በፓኪስታን ካይበር ፓክቱንክዋ በተባለው ግዛት የደረሰውን የሽብር ጥቃት አውግዛለች። ጥቃቱ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደርን ጨምሮ በርካታ ዲፕሎማቶችን የያዘ ተሽከርካሪ ላይ መፈጸሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ኢትዮጵያ ዲፕሎማቶቹን ሲያጅብ በነበረው የፖሊስ ኦፊሰር ህልፈት ለቤተሰቦች፣ ለፓኪስታን ሕዝብና መንግስት መጽናናትን እንደምትመኝም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
EBC
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ