ከዛሬ ነሀሴ 20 ቀን 2016 ጀምሮ 50 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት ከጅቡቲ ወደ የተለያዩ የአገራችን ክፍሎች የማጓጓዝ ስራ ተጀምሯል። ይህ የፍጆታ ዕቃ በዋናኝነት የኑሮ ውድነትን ለማሻሻል እና ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ታስቦ በመንግስት ግዢ የተደረገ ነው ተብሏል። የምግብ ዘይቱ በኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር እና በመኪና ተጭኖ ወደ አገራችን እንደሚገባ በጂቡቲ የኢትዮጵያ የኤምባሲ ያወጣው መረጃ አመላክቷል፡፡
50 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት ከጂቡቲ ወደብ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓጓዘ ነው

More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ