በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተካሄደው ድጋሚ ምርጫ ድምጽ የተሰጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶችን ይፋ እያደረጉ ነው።
በክልሉ ምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ እና በማረቆ ልዩ ወረዳ 6ኛው ሀገራዊ የድጋሚ ምርጫ ላይ ዜጎች በትናንትናው ዕለት ድምጻቸውን መስጠታቸው ይታወሳል፡፡
በምርጫው ሒደት ሲሳተፉ የነበሩ መራጮችም በዛሬው ዕለት የተለጠፈውን ጊዜያዊ ውጤት እየተመለከቱ ይገኛሉ።
የድጋሚ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደቱ በአካባቢዎቹ በሚገኙ በ169 የምርጫ ጣቢያዎች መከናወኑ ይታወቃል።
FBC
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ