ፔንስሊን ለተሰኘው መድሃኒት መገኘት መነሻ የሆኑት ጃፓነዊ ተመራማሪ በ90 ዓመታቸው ህይወታቸው አለፈ
ተመራማሪው በህክምና ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የኖቤል ሽልማት አለመሸለማቸው ብዙዎችን አስቆጭቷል
የኮሊስትሮል መድሃኒትን የሰሩት ተመራማሪ ህይወታቸው አልፈ፡፡
አኪራ ኤንዶ በ1933 በገጠራማው የጃፓን አካባቢ ተወልደው በመላው ዓለም ያሉ ህመምተኞች ፈውስ እንዲያገኙ ያደረጉ ተመራማሪ ነበሩ፡፡
ኤንዱ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ተመራማሪው በተለይም ከልብ ህመም ጋር ለተያያዙ ህመሞች የሚውለው ስታቲን የተሰኘውን መድሃኒት በማግኘት ይታወቃሉ፡፡
መድሃኒቱ በኮሊስትሮል መብዛት ምክንያት የደም ቧንቧ መጥበብ እና የልብ ምት አለመስተካከል ጋር በተያያዘ በሐኪሞች የሚታዘዝ መድሃኒት ነው፡፡
Al-Ain
More Stories
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግስት ያደሩ በርካታ የልማት ጥያቄዎችን ከመፍታት ባሻገር አዳዲሶቹን ጀምሮ በማጠናቀቅ የሕዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ።