ከቀጣዩ የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ጀምሮ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ላይ ጭማሪ መደረጉን ካፍ አሳውቋል።
የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በትናንትናው ዕለት በግብፅ ካይሮ ባደረጉት ስብሰባ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ከ24 ወደ 28 ሀገራት እንዲያድግ መወሰኑ ተገልጿል።
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ በሦስቱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ኬንያ፣ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ የጣምራ አዘጋጅነት እንደሚካሄድ ይታወቃል።
Woreda to World
ከቀጣዩ የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ጀምሮ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ላይ ጭማሪ መደረጉን ካፍ አሳውቋል።
የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በትናንትናው ዕለት በግብፅ ካይሮ ባደረጉት ስብሰባ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ከ24 ወደ 28 ሀገራት እንዲያድግ መወሰኑ ተገልጿል።
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ በሦስቱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ኬንያ፣ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ የጣምራ አዘጋጅነት እንደሚካሄድ ይታወቃል።
More Stories
ማንቼስተር ሲቲን በዋንጫ ፉክክር ውስጥ የሚያቆየው ወሳኝ ጨዋታ…
የዓለም ዋንጫ መክፈቻ ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም እየሰመጠ ነው
የአርሰናል የድል ሰልፍ በለንደን ጎዳናዎች፤ ለታሪካዊው ቀን ቀጠሮ ተይዟል!