May 6, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

83ኛው የአርበኞች ቀን መታሰቢያ በዓል ተከበረ

83ኛው የአርበኞች ቀን መታሰቢያ በዓል ተከበረ

83ኛው የአርበኞች ቀን መታሰቢያ በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት በሚገኝበት ስፍራ ተከብሯል፡፡ በክብረ በዓሉ ላይ ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሕበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴን መስፍን፣ አርበኞች፣ የአርበኛ ቤተሰቦች፣ የመከላከያ ሠራዊት አባላት፣ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ተወካዮች የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።

FBC