ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ ዐ በማሸነፍ የ2025/26 የእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።
የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኒኮ ኦ’ሬሊ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ውሃ ሰማያዊዎቹ በታሪካቸው ለ9ኛ ጊዜ ዋንጫውን ያሳኩ ሲሆን፥ አርሰናል ከ33 ዓመታት በኋላ ዋንጫውን ለማሸነፍ ያደረገው ጥረት ሳይሳካለት ቀርቷል።
Woreda to World
ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ ዐ በማሸነፍ የ2025/26 የእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።
የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኒኮ ኦ’ሬሊ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ውሃ ሰማያዊዎቹ በታሪካቸው ለ9ኛ ጊዜ ዋንጫውን ያሳኩ ሲሆን፥ አርሰናል ከ33 ዓመታት በኋላ ዋንጫውን ለማሸነፍ ያደረገው ጥረት ሳይሳካለት ቀርቷል።
More Stories
ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ
ፒኤስጂ በተከታታይ ለ2ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አሸነፈ
ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ ሻምፒዮን ሆነ!