ማሻ ፣ የሀምሌ 01፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም) የደቡብ ምዕራብ ክልል ረሸዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የከተማ ግብርና መርሃ ግብር አካል የሆነውን አያለው ሕይወቴ የወተት ላም እርባታ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በከተሞች የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ይሠራል ተብሏል።
ለወተት ምርት ውጥታማነት በከብቶች መኖ አዘገጃጀት ላይ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተመላክቷል።
በሌላ በኩል ርዕሰ መስተዳደሩና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በከተማው በሠላም ቀበሌ መንደር 13 የአቅመ ደካማ እማና አባወራ ቤት የማደስ ሥራን አሰጀምረዋል።
ዘጋቢ አስታውሰኝ በቃሉ
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች