በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሠረት ከዛሬ ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ አንድ ወር የሚቆየው የነዳጅ ማሻሻያ:-
- ቤንዚን ————– 101.47 ብር በሊትር
- ነጭ ናፍጣ ———- 98.98 ብር በሊትር
- ኬሮሲን ————- 98.98 ብር በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ —— 109.56 ብር በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ ——- 108.30 ብር በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ ——– 105.97 ብር በሊትር መሆኑ ተገልጿል።
More Stories
አዲሱ የማዕድንና ኢንዱስትሪ ትስስር
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ አቪዬሽን ኢንዱስትሪ የጀርባ አጥንት መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ ነው
የሸካ ህዝቦች ልማት ማህበር የጀመረው የሰንበት ገቢያ በበዓል ወቅት ከሚፈጠረው የዋጋ ንረት ታድጎናል ሲሉ የሸካ ዞን ማሻ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።