በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ናቸው።
በአንድራቻ ወረዳ ዮክጪጭ ቀበሌ የዘመናዊ የማር ምርት የማር መንደር በተሰኘው በሴቶችና በአርሶ አደሮች ውጤታማ አየሆኑ ያሉትን ተግባር መጎብኘቱንና ከዚህም በመነሳትም የበግ የፍየል እርባታ እያረቡ መሆናቸውን የማህበሩ አባላት ተናግረዋል።
በወረዳው 500መቶ ሺ በላይ የንብ መንጋ እንደሚመረት በዓመት ከ16ቶን ሺ በላይ በማር ምርት እንደሚገኝም ተገልጿል።
በሌላም የእንሰት ምርትን በሚመለከት በወረዳው ከ8ሺ በላይ ሄክታር በእንሰት እንደሚመረትም ለመገንዘብ ተችሏል።
የኢፌዲሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በበኩላቸው ይህ በተፈጥሮ የታገዘን ልማት ሁሉም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባውም ተናግረዋል።
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች