ሶማሊያ ውስጥ አልሸባብን እየተዋጉ ያሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች ያላት ወደብ አልባዋ ኢትዮጵያ ባለፈው የፈረንጆቹ አዲስ አመት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር ወደብ ለመገንባት የተፈራረመችው ስምምነት ሞቃዲሹን አስቆጥቷል።ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ 20 ኪሎሜትር የሚረዝም የባህር ጠረፍ በ50 አመት የሊዝ ኪራይ ለመስጠት የተስማማችው፣ ኢትዮጵያ በምላሹ የሀገርነት እውቅና እንድትሰጣት በመፈለግ ነበር።ሶማሊላንድ በምርጫ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር የምታደርግ እና ነጻነቷን ካወጀችበት ከ1991 ጀምሮ በአንጻራዊነት ሰላማዊ እና የተረጋጋች ብትሆንም አለምአቀፋዊ የሀገርነት እውቅና ማግኘት አልቻለችም::
al-ain
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች