ዘለንስኪ እቅዱን ለአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና እሳቸውን ይተካሉ ተብለዉ ለሚጠበቁት ካማላ ሀሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ እንደሚያቀርቡ ተናግረዋልዘለንስኪ ሩሲያን አሸንፍበታለሁ ያሉትን “የድል እቅድ” ይዘው ወደ አሜሪካ አቀኑ።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ስላዘጋጁት “የድል እቅድ” ለቅርብ አጋራቸው ለማስረዳት ወደ አሜሪካ አቅንተዋል።ዘለንስኪ ይህን ጉዞ ያደረጉት በአሜሪካ የዩክሬን ጦርነት ፖሊሲ ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል።
Al-Ain
More Stories
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች
ዶናልድ ትራምፕ በድጋሚ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው
ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የጠፈር ጣቢያዋን ለውጭ ሀገር ጠፈርተኞች ክፍት አደረገች