ከዛሬ ነሀሴ 20 ቀን 2016 ጀምሮ 50 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት ከጅቡቲ ወደ የተለያዩ የአገራችን ክፍሎች የማጓጓዝ ስራ ተጀምሯል። ይህ የፍጆታ ዕቃ በዋናኝነት የኑሮ ውድነትን ለማሻሻል እና ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ታስቦ በመንግስት ግዢ የተደረገ ነው ተብሏል። የምግብ ዘይቱ በኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር እና በመኪና ተጭኖ ወደ አገራችን እንደሚገባ በጂቡቲ የኢትዮጵያ የኤምባሲ ያወጣው መረጃ አመላክቷል፡፡
50 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት ከጂቡቲ ወደብ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓጓዘ ነው
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች