ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀግብር የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አየለ አገሎ በገቲባ ቀበሌ በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል ።የተለያዩ የደን ዝሪያ ያላቸው ችግኞችን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች በወረዳው በሁሉም ቀበሌዎች በተለያዩ ተቋማት ህብረተሰቡ በነቂስ በመውጣት
በአንድራቻ ወረዳ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሀግብር በመካሄድ ላይ ነው
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች