የሩሲያ ሱ-34፣ ሱ-35 እና ሚግ-31 አውሮፕላኖች በዚህ የአየር ጦር ሰፈር እንደነበሩ የዩክሬን ጦር ገልጿልዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ በመግባት የአየር ጦር ሰፈር መደብደቧን ገለጸች።የዩክሬን ጦር በምዕራብ ሩሲያ በሊፕስክ ግዛት በሚገኘው የአየር ጦር ሰፈር ላይ ሌሊቱን ባደረሰው ድብደባ ቦምቦችን ማውደሙን እና በርካታ ፍንዳታዎችን ማድረሱን ገልጿል።ኪቭ በሩሲያ የአየር ኃይል ሰፈሮች ላይ ጥቃት እያደረሰች ያለችው፣ ሩሲያ የጦር አውሮፕላኖቿን ተጠቅማ የምታደርሰውን የማጥቃት አቅም ለማዳከም ነው።
Al Ain
More Stories
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች
ዶናልድ ትራምፕ በድጋሚ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው
ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የጠፈር ጣቢያዋን ለውጭ ሀገር ጠፈርተኞች ክፍት አደረገች