ፔንስሊን ለተሰኘው መድሃኒት መገኘት መነሻ የሆኑት ጃፓነዊ ተመራማሪ በ90 ዓመታቸው ህይወታቸው አለፈ
ተመራማሪው በህክምና ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የኖቤል ሽልማት አለመሸለማቸው ብዙዎችን አስቆጭቷል
የኮሊስትሮል መድሃኒትን የሰሩት ተመራማሪ ህይወታቸው አልፈ፡፡
አኪራ ኤንዶ በ1933 በገጠራማው የጃፓን አካባቢ ተወልደው በመላው ዓለም ያሉ ህመምተኞች ፈውስ እንዲያገኙ ያደረጉ ተመራማሪ ነበሩ፡፡
ኤንዱ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ተመራማሪው በተለይም ከልብ ህመም ጋር ለተያያዙ ህመሞች የሚውለው ስታቲን የተሰኘውን መድሃኒት በማግኘት ይታወቃሉ፡፡
መድሃኒቱ በኮሊስትሮል መብዛት ምክንያት የደም ቧንቧ መጥበብ እና የልብ ምት አለመስተካከል ጋር በተያያዘ በሐኪሞች የሚታዘዝ መድሃኒት ነው፡፡
Al-Ain
More Stories
ለወረርሽኝና ለድንገተኛ አደጋ የማይበገር የጤና ስርዓት ለመዘርጋት የጤና ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ማሻሻያ ሪፎርምን በሙሉ አቅም ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።