ዋና ጸሀፊው በ2024 ብቻ በደንጌ፣ ኮሌራና ሌሎች በሽታዎች ተይዘው ክትባት የሚሹ 20 ሚሊየን ህጻናት መኖራቸውን ይፋ አድርገዋል።በጋዛ እና ሱዳን ሚሊየኖች በጥይት ብቻ ሳይሆን መታከም ባልቻሉ በሽታዎችና በምግብ እጥረት ህይወታቸው አደጋ ላይ እንደሚገኝም ነው ያነሱት።በጤና ተቋማት ላይ የሚደረሰው ጉዳት መጠን በሀላፊነት ዘመኔ አይቸው የማላውቀው ነው ያሉት የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ የፊታችን ሀሙስ የሚጀመረው የአለም ጤና ጉባኤ ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠውም አሳስበዋል።
Al-Ain
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች