ጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ኡመድ ኡጁሉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል ።
ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ኡመድ ኡጁሉና ልዑካቸው በክልሉ ካፋ ዞን ውሽውሽ ሻይ ተክል ልማት አካባቢ ሲደርሱ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ተቀብለዋቸዋል ።
ከርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡመድ ኡጁሉ ጋር ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አብረው ተገኝተዋል ።
ርዕሰ መስተዳድር ኡመድ ኡጁሉና ልዑካቸው በኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የውሽውሽ ሻይ ልማት የስራ እንቅስቃሴን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
በክልሉ የአስተዳደርናፖለቲካ መቀመጫ በሆነችሁ ቦንጋ ከተማ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት እና የጋምቤላ ክልል መንግስት የጋራ የሰላምና ልማት ምስረታ በነገው ዕለት ይደረጋል ሲል የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዘግቧል።
ለተጨማሪ መረጃ ከታች ባሉት ድረ ገጾች ይከታተሉን!
Facebook=https://www.facebook.com/profile.php?id=61552831883490
telegram =https://t.me/MashaFmradio
tiktok=https://www.tiktok.com/@masha_fm103.8?_t=8h8vFNn1ToE&_r=1
YouTube=https://youtube.com/@MashaFM-op5hb?si=4gRo1QtHJYQoGZqY
Instagram=https://instagram.com/mashafm2023?igshid=MWFsc2NqcTJ2cWJhcg==
Twitter =https://twitter.com/masha_fm98
WhatsApp= https://whatsapp.com/dl/
website:www.mashafm.gov.et
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች