በበጀት ዓመቱ ተቋሙ 42.5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አገልግሎቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋልየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲሱን የታሪፍ ማሻሻያ ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቋል።የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጃነር ሽፈራው ተሊላ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ከ50 ኪሎ ዋት እስከ 200 ኪሎ ዋት ድረስ የሚጠቀሙ ደንበኞች ድጎማ እንደሚደረግላቸው ጠቁመዋል፡፡ተግባራዊ የሚደረገው የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ የመኖሪያ ቤት ፣ የንግድ ፣ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ እንዲሁም የመንገድ መብራትን ታሪፍ ያካተተ ነው፡፡
Al-Ain
More Stories
የ2017ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅቶች ተጠናቀዋል – የትምህርት ፈተናና ምዘና አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር
የ2017 የፈተና አስተዳደር ስረዓት ዉጤታማ ለማድረግ በየደረጃዉ ያሉ አካላት ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከር ይገባቸዋል ተባለ።
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማትና በኮንስትራክሽን በርካታ የሥራ ዕድል እየፈጠረች ነው።