በበጀት ዓመቱ ተቋሙ 42.5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አገልግሎቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋልየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲሱን የታሪፍ ማሻሻያ ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቋል።የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጃነር ሽፈራው ተሊላ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ከ50 ኪሎ ዋት እስከ 200 ኪሎ ዋት ድረስ የሚጠቀሙ ደንበኞች ድጎማ እንደሚደረግላቸው ጠቁመዋል፡፡ተግባራዊ የሚደረገው የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ የመኖሪያ ቤት ፣ የንግድ ፣ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ እንዲሁም የመንገድ መብራትን ታሪፍ ያካተተ ነው፡፡
Al-Ain
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …