በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡
Woreda to World
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡
More Stories
አርሰናል የሊጉን መሪነት ለመረከብ …
ቡካዮ ሳካ ለነገው ጨዋታ ይደርሳል፡- ሚኬል አርቴታ
ማንችስተር ስቲ የሊጉን መሪነት ከአርሰናል ሲረከብ በርንሌይ ወርዷል