April 26, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

አርሰናል ኒውካስትልን በማሸነፍ የሊጉን መሪነት ከሲቲ ተረክቧል

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት አርሰናል ኒውካስትል ዩናይትድን1 ለ 0 አሸንፏል፡፡በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኤቤሬቺ ኤዜ መድፈኞቹንግብ አስቆጥሯል፡፡

አርሰናል ከሁለት ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈት በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡

የሊጉን መሪነትም ዳግም ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ በ73 ነጥብ እየመራ ይገመኛል፡፡