ማሻ፤ መጋቢት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን በአደጋው የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) እና ለፕሬዝዳንት ታዬ አፀቀስላሴ ገልፀዋል።
በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በትስስር ገፁ ላይ እንዳሰፈረው ከሆነ በመልዕክታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን የገለፁት ፕሬዝዳንቱ ከልብ የመነጨ የመጽናናትና የድጋፍ መልዕክታቸው ለህዝቡ እንዲደርስ ጠይቀዋል።
በአደጋው ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችም በፍጥነት እንዲያገግሙ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች