በ7ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ በቪላ ፓርክ ስታዲየም አስቶንቪላን የገጠመበት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል። ውጤቱን ተከትሎ ማንቸስተር ዩናይትድ በስምንት ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሌላ በኩል ቼልሲ በስታንፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን አስተናግዶ 1 ለ 1 አቻ ተለያይቷል።
EBC
Woreda to World
በ7ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ በቪላ ፓርክ ስታዲየም አስቶንቪላን የገጠመበት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል። ውጤቱን ተከትሎ ማንቸስተር ዩናይትድ በስምንት ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሌላ በኩል ቼልሲ በስታንፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን አስተናግዶ 1 ለ 1 አቻ ተለያይቷል።
EBC
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ