በካሜሮን ዱዋላ ከተማ በሚደረገው በ23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ልዑክ በዛሬው እለት ከጠዋቱ ሰዓት ላይ ወደ ካሜሮኗ ዱዋላ አቅንቷል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ማስተዋል ዋለልኝ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ለልዑካን ቡድኑ አሸኛኘት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ለልዑካን ቡድኑ መልካም ቆይታ እና ውጤት ተመኝቷል፡፡
EBC
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ