የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል
በሴቶች 1500 ሜትር ድርቤ ወልተጂ ስታሸንፍ፤ ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ ሜትር 2ኛ ወጥታለች
በሄይዋርድ ፊልድ በተካሄደው የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።
ትናንት ሌሊት በተካሄደው ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶ በተለያየ ርቀት ተከታትለው በመግባ ድል ማስመዝገባቸውን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Al-Ain
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ