አትሌት ትዕግስት አሰፋ ባለፈው ዓመት በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው 2፡11፡53 ሰዓት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ እንደጸደቀላት የዓለም አትሌቲክስ ዘግቧል።አትሌቷ ከወራት በኋላ በፈረንሳይ በሚካሄደው የ2024ቱ የፓሪስ ኦሎምፒክ ከአትሌት አማኔ በሪሶ እና ከአትሌት መገርቱ ዓለሙ ጋር ኢትዮጵያን በመወከል በሴቶች ማራቶን ትሳተፋለች።
EBC
Woreda to World
አትሌት ትዕግስት አሰፋ ባለፈው ዓመት በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው 2፡11፡53 ሰዓት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ እንደጸደቀላት የዓለም አትሌቲክስ ዘግቧል።አትሌቷ ከወራት በኋላ በፈረንሳይ በሚካሄደው የ2024ቱ የፓሪስ ኦሎምፒክ ከአትሌት አማኔ በሪሶ እና ከአትሌት መገርቱ ዓለሙ ጋር ኢትዮጵያን በመወከል በሴቶች ማራቶን ትሳተፋለች።
EBC
More Stories
አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
ማንቼስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በማሸነፍ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን አረጋገጠ
ኬንያዊው አትሌት በሽልማት ተንበሸበሸ