የሩሲያ ባለስጣናት ዩክሬን በሩሲያ ከተሞች እና የነዳጅ መሰረተልማቶች ላይ በምትፈጽማቸው ጥቃቶች ትግስታቸው እያለቀ መሆኑን እየተናገሩ ነው
ፑቲን ምዕራባውያን ዩክሬን ሩሲያን በሚሳይል እንድትመታ በመፍቀድ “በእሳት እንዳይጫወቱ” አስጠነቀቁ።
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን በአውሮፓ የሚገኙ የኔቶ አባላት ዩክሬን ከምዕራባውያን ባገኘችው መሳሪያ ተጠቅማ ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በመፍቀድ በእሳት እንዳይጫወቱ ምዕራባውያንን በትናትናው አስጠንቅቀዋል።
Al-Ain
More Stories
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ