ዋና ጸሀፊው በ2024 ብቻ በደንጌ፣ ኮሌራና ሌሎች በሽታዎች ተይዘው ክትባት የሚሹ 20 ሚሊየን ህጻናት መኖራቸውን ይፋ አድርገዋል።በጋዛ እና ሱዳን ሚሊየኖች በጥይት ብቻ ሳይሆን መታከም ባልቻሉ በሽታዎችና በምግብ እጥረት ህይወታቸው አደጋ ላይ እንደሚገኝም ነው ያነሱት።በጤና ተቋማት ላይ የሚደረሰው ጉዳት መጠን በሀላፊነት ዘመኔ አይቸው የማላውቀው ነው ያሉት የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ የፊታችን ሀሙስ የሚጀመረው የአለም ጤና ጉባኤ ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠውም አሳስበዋል።
Al-Ain
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።