ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድማር ፑቲን ጋር የሚያደርጉት ንግግር እየተመቻቸ መሆኑን ተናግረዋል። ነገርግን ሪፐብሊካኑ ትራምፕ በሁለቱ መሪዎች መካከል ንግግር የሚካሄድበትን የጊዜ መርሃግብር በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።
ከሁለት ሳምንት በኋላ የትራምፕ ወደ ኃይትሀውስ መመለስ በየካቲት 2022 ለተጀመረውን የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለመስጠት ያስችላል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። ይሁን እንጂ ሊኖር የሚችለው የሰላም ስምሞነት ዩክሬንን ከባድ ዋጋ ሊያስከፍላት ይችላል ተብሏል።
የትራምፕ አማካሪዎች ሰፊ የዩክሬንን ግዛት ለሩሲያ አሳልፎ በመስጠት ስላም ስምምነት እንዲደረስ ሀሳብ አቅርበዋል።
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።