ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድማር ፑቲን ጋር የሚያደርጉት ንግግር እየተመቻቸ መሆኑን ተናግረዋል። ነገርግን ሪፐብሊካኑ ትራምፕ በሁለቱ መሪዎች መካከል ንግግር የሚካሄድበትን የጊዜ መርሃግብር በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።
ከሁለት ሳምንት በኋላ የትራምፕ ወደ ኃይትሀውስ መመለስ በየካቲት 2022 ለተጀመረውን የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለመስጠት ያስችላል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። ይሁን እንጂ ሊኖር የሚችለው የሰላም ስምሞነት ዩክሬንን ከባድ ዋጋ ሊያስከፍላት ይችላል ተብሏል።
የትራምፕ አማካሪዎች ሰፊ የዩክሬንን ግዛት ለሩሲያ አሳልፎ በመስጠት ስላም ስምምነት እንዲደረስ ሀሳብ አቅርበዋል።
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ